ELPA vacancy announcement

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ ለጤና ባለሙያዎች

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የምዝገባ ጊዜው እስከ 22/02/2015 ሆኖል::

ተፈላጊ መደብ

Vacancy 1
Vacancy 2
Vacancy 3

1. ክሊኒካል ነርስ
▹ በነርሲግ ኮሌጅ ዲፕሎማ 10+3
ወይም ደረጃ 4
▹ COC ያለው/ት
▹ 4 ዓመት የስራ ልምድ
▹ የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
▹ ደምወዝ : 6,164 ብር
(ተጨማሪ ጥቅማጥቅም አለው)

2. ላብራቶሪ ቴክኒሻን
▹ በሜዲካል ላብ. ኮሌጅ ዲፕሎማ 10+3
ወይም ደረጃ 4
▹ COC ያለው/ት
▹ 4 ዓመት የስራ ልምድ
▹ የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
▹ ደምወዝ : 6,164 ብር
(ተጨማሪ ጥቅማጥቅም አለው)

3. ክሊኒካል ነርስ
▹ በነርሲግ ኮሌጅ ዲፕሎማ 10+3
ወይም ደረጃ 4
▹ COC ያለው/ት
▹ 8 ዓመት የስራ ልምድ
▹ የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት
▹ ደምወዝ : 6,855 ብር
(ተጨማሪ ጥቅማጥቅም አለው)

4. አስተናጋጅ
▹ ስድስተኛ ክፍልና ከዛ በላይ
▹ 0 ዓመት የስራ ልምድ
▹ የቅጥር ሁኔታ: ኮንትራት
▹ ደምወዝ : 3,381 ብር
(ተጨማሪ ጥቅማጥቅም አለው)

  • ለሁሉም የስራ መደቦች
    ● የስራ ቦታ : ጢስ አባይ ሀይል ማመንጫ
    ● የምዝገባ ጊዜ :እስከ 15-02-2015 E.C
    ● ስልክ: 0913222294

Posted

in

by

Tags:

Comments

One response to “ELPA vacancy announcement”

  1. Belay Belete Avatar

    Bsc Nurse
    Phone No 0947876554

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Please do not infringe copyright!